|
|
አዲስ አበባ ሰኔ 12/2005 ሁለተኛው ታላቁ የስምጥ ሸለቆ የኢነርጂ ጉባኤ በኢትዮጵያ ሊካሄድ እንደሆነ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
|
|
|
|
ጎንደር ሰኔ 12/2005 በሰሜን ጎንደር በላይአርማጭሆ ወረዳ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የተቀመጠውን ግብ ለማሳካት በመኽር እርሻ በዘመናዊ የግብርና ቴክኖሎጂ የታገዘ 25 ሺህ ሄክታር መሬት የሰብል ልማት የማልማት ስራ መጀመሩ ተገለጸ።
|
|
|
|
አዲስ አበባ ሰኔ 12/2005 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትናንት ወደ ደቡብ ኮሪያዋ ርዕሰ ከተማ ወደ ሴዑል በረራ መሥመር ጀመረ።
|
|
|
|
ባህር ዳር ሰኔ 12/2005 በአማራ ክልል ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በመሰብሰብ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱን ለማሳካት የገቢ ተቋሙን ባለሙያዎች አቅም ለመገንባት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን ገለጸ።
|
|
|
|
ባህር ዳር ሰኔ 12/2005 በአዊ ብሄረሰብ ዞን ዳንግላ ወረዳ ለመኸር እርሻ ልማት ጥቅም ላይ የሚውል ከ47ሺ በላይ ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ በመሰራጨት ላይ መሆኑን የወረዳው ግብርና ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
|
|
|
|
ሰመራ ሰኔ 12/2005 ኢትዮጵያ ከፍተኛ እምቅ የእጣንና ሙጫ ሀብት ቢኖራትም በግንዛቤ እጥረት የተነሳ በአካባቢው የሚኖረው ህብረተሰብ በምርቱ ተጠቃሚ አለመሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ገለጸ።
|
|
|
|
ነቀምቴ ሰኔ 12/2005 በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን በአቤ ዶንጎሮ በጃርቴ ጃርደጋ ወረዳ ከ38 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ ወጪ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያ በመገንባት ላይ መሆኑን የሆሮ ጉዱሩ ጤና ጥበቃ ጽሕፈት ቤት ገለጸ።
|
|
|
|
ዲላ ሰኔ 12/2005 በጌዴኦ ዞን የሚካሄዱ የልማት ስራዎችን በመከታተልና የበጀት አጠቃቀሙን በመቆጣጠር ለትርንስፎርሜሽን እቅዱ ስኬት አዲሱ ምክር ቤት በትጋት መስራት እንደሚጠበቅበት የዞኑ ዋና አፈ ጉባኤ አስገነዘቡ።
|
|
|
|
መቀሌ ሰኔ 11/2005 በትግራይ ክልል ለተያዘው የመኸር እርሻ አገልግሎት የሚውል ግብአት ለአርሶ አደሩ በመሰራጨት ላይ መሆኑን የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ።
|
|
|
|
አሰላ ሰኔ 11/2005 በአርሲ ዞን ከ420 ሺ ለሚበልጡ ሕጻናት የክፉኝ በሽታ መከላከያ የክትባት አገልግሎት መሰጠቱን የዞኑ ጤና ጥበቃ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡
|
|
| |