|
|
ጎባ ግንቦት 13/2005 በባሌ ዞን ራይቱ ወረዳ በለፉት ዘጠኝ ወራት ወባን ለመከላከል 10 ሺ በሚጠጉ ቤቶች ላይ በተደረገው የፀረ ወባ ኬሚካል ርጭት የበሽታውን ስርጭት መግታት መቻሉን የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡
|
|
|
|
አዲግራት ግንቦት 13/2005 የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና የተጠረጠሩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችን ተከታትሎ ለህግ ማቅረቡ መንግስት የአገሪቱንና የህዝቦቿን ጥቅም ለማስከበር ያለዉን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ የአዲግራት ከተማ ነዋሪዎች አስታወቁ ።
|
|
|
|
ጎንደር ግንቦት 13/2005 ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተደራሽነቱን በማስፋት በኩል በቅርቡ ሶሰት አዳዲስ የኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያዎችን ለመክፈት ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ መሆኑን አስታወቀ ።
|
|
|
|
ጎንደር ግንቦት 13/2005 ሰሜን ጎንደር ውስጥ በታችአርማጭሆ ወረዳ የተቋቋመው ሰላም የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ውጪ ከላከው የሰሊጥ ምርት ከአንድ ነጥብ አንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሬ አስገኘ
|
|
|
|
አዲስ አበባ ግንቦት 12/2005 አፍሪካ በመጪዎቹ 50 ዓመታት በምግብ ራሷን እንድትችል ለማድረግ የተሳለጠ የግብርና ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያስፈልጋት የአፍሪካ ኅብረት አስታወቀ፡፡
|
|
|
|
ደብረ ማርቆስ ግንቦት 12/2005 በምሰራቅ ጎጃም ዞን የሚንቀሳቀሱ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ዘንድሮ ከ2 ቢሊየን ብር በሚበልጥ ወጭ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን እያከናውኑ መሆናቸዉን የዞኑ ገንዘብና ኢኮኖሚ መምሪያ አስታወቀ ።
|
|
|
|
ወልዲያ ግንቦት 12/2005 በሰሜን ወሎ ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን የፍራፍሬ ልማትን በማስፋፋት የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
|
|
|
|
አዲስ አበባ ግንቦት 12/2005 በፌዴራሉ ሥነ ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ለዋሉ ግለሰቦች የከፍተኛው ፍርድ ቤት ተለዋጭ የጊዜ ቀጠሮ ሰጠ፡፡
|
|
|
|
አሶሳ ግንቦት 12/2005 ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ የሚውል ከ24 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ ።
|
|
|
|
ሽሬ እንዳስላሴ ግንቦት 12/2005 በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን እየተካሄደ ባለው የልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም የተሳተፉና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናቸውን ያረጋገጡ ከዘጠኝ ሽህ በላይ አባወራዎችና እማወራዎች ዛሬ ተመረቁ ።
|
|
| |