|
|
አዲስ አበባ ግንቦት 14/2005 ኢትዮጵያና ቻይና ከአዲስ አበባ ሰበታ እስከ ጅቡቲ ወደብ ድረስ ለሚዘረጋው የ756 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ግንባታ የሚውል 2 ነጥብ 4 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር የብድር ስምምነት ዛሬ ተፈራረሙ፡፡
|
|
|
|
ባህር ዳር ግንቦት 14/2005 በሰብል ልማት ላይ አተኩሮ እየተሰጠ ያለው ስልጠና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ተጠቅመን የግብርና ምርታማነትን በዕጥፍ በማሳደግ ተጠቃሚ እንድንሆን ያስችለናል ሲሉ በአማራ ክልል የሚገኙ ሴት አርሶ አደሮች ገለጹ።
|
|
|
|
ወልቂጤ ግንቦት 14/2005 በደቡብ ክልል የምግብ ዋስትና ባልተረጋገጠባቸው 79 ወረዳዎች የሚገኙ አርሶ አደሮች ከእርሻ ስራቸው ጎን ለጎን በተለያዩ የልማት ድርጅቶች የስራ እድሎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ።
|
|
|
|
ሃዋሳ ግንቦት 14/2005 በደቡብ ክልል በሚገኙ ሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤቶች በተዘረጋው የውጤት ተኮር ትግበራና የምዘና ስርዓት የተሻለ ለውጥ ለማምጣት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ገለጸ፡፡
|
|
|
|
ነገሌ ግንቦት 14/2005 በጉጂ ዞን የእንቁላል ምርትን በሁለት እጥፍ ለማሳደግ ከ7 ሺ በላይ እንቁላል ጣይ ዶሮዎች ለተጠቃሚዎች መከፋፈሉን የዞኑ አርብቶአደር አካባቢ ልማት ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡
|
|
|
|
ማይጨው ግንቦት 14/2005 በትግራይ ደቡባዊ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1 ሚሊዮን በላይ ብር የኮረም ከተማን ለመኖሪያነትና ለኢንቨስትመንት ሥራ አመቺ ለማድረግ የከተማ ጽዳት፣ልማትና የአካባቢ ጥበቃ ተግባራት መከናወናቸውን የከተማው አስተዳደር ገለጸ፡፡
|
|
|
|
መቀሌ ግንቦት 14/2005 በትግራይ ማእከላዊ ዞን በዓድዋ ወረዳ በ160 ሚልዮን ብር ወጪ የተጀመረዉ የመስኖ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን የወረዳው ውሃ ማእድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
|
|
|
|
ደብረ ብረሃን ግንቦት 14/2005 በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በዚህ ዓመት ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ የቤት እንስሳት ክትባትና ህክምና መሰጠቱን የዞኑ ግብርናና ገጠር ልማት መምሪያ ገለጸ።
|
|
|
|
ደብረ ብረሃን ግንቦት 14/2005 በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በዘንድሮ ዓመት አሥር ወራት ከ223 ነጥብ 1ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የዞኑ ገቢዎች ጽህፈት ቤት አስታወቀ ።
|
|
|
|
አዲስ አበባግንቦት 14/2005 ኢትዮ-ቴሌኮም በአፍሪካ ሕብረት 50ኛ ዓመት በዓል ላይ ለመታደም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚመጡ እንግዶች ከየአገሮቻቸው ያመጡትን የሞባይል ቁጥር ሳይቀይሩ የቴሌኮም አገልግሎት በብቃት ማግኘት የሚችሉበትን ሁኔታ ማመቻቸቱን አስታወቀ፡፡
|
|
| |